Telegram Group & Telegram Channel
“ሁለት እናት ወፎች ነበሩ እና አንደኛዋ ወፍ በጠዋት ተነስታ አስፓልቱ ላይ ያለውን  ጥሬ በሙሉ ለቅማ ለራሷም በላች ለልጆቻም አበላች። አርፍዳ የተነሳችዋ ሌላኛዋ  እናት ወፍ ግን ለሰዓታት በጽናት ብትፈልግ አንዳች ጥሬ አላገችም። ከዚህ ታሪክ ምን ትረዳላችሁ።”

ኒቼ፦ ''የመጀመርያዋ እናት ወፍ ስግብግብ መሆኗን''

ማርክስ፦ ''የሰው ልጅ በኑሮ ውድነት ምክንያት ቅንጣት ያህል ምግብ መጣል ማቆሙን።''

ሾፐንአወር፦ ''ወፍ ሆኜ አላውቅም፤ ለምን እራሷን አንጠይቃትም!''

ሲዮራን፦ ''ምትመገበው ያጣችው ወፍ በልጆቿና በጎጆዋ ውስጥ ዝማሬ የለሽ ድብርት እንደምታስተናግድ።''

አርስቶትል ፦ ''በጠዋት መነሳት የስኬት ቁልፍ እንደሆነ''

ዲዮጋን፦ ''ምግብ በቀላሉ በጎዳና ላይ እንደሚገኝ''

ሶቅራጠስ፦ ''ወፎች ጥሬ እንደሚበሉ''

እኔ:- ወፉአ ያረፈደችው አምሽታ ስለተኛች ነው::ለምን አመሸች? ሰለልጆችዋ ስታስብ::😇


           እናተስ ምን ትላላችሁ🤔

Aiden
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/193
Create:
Last Update:

“ሁለት እናት ወፎች ነበሩ እና አንደኛዋ ወፍ በጠዋት ተነስታ አስፓልቱ ላይ ያለውን  ጥሬ በሙሉ ለቅማ ለራሷም በላች ለልጆቻም አበላች። አርፍዳ የተነሳችዋ ሌላኛዋ  እናት ወፍ ግን ለሰዓታት በጽናት ብትፈልግ አንዳች ጥሬ አላገችም። ከዚህ ታሪክ ምን ትረዳላችሁ።”

ኒቼ፦ ''የመጀመርያዋ እናት ወፍ ስግብግብ መሆኗን''

ማርክስ፦ ''የሰው ልጅ በኑሮ ውድነት ምክንያት ቅንጣት ያህል ምግብ መጣል ማቆሙን።''

ሾፐንአወር፦ ''ወፍ ሆኜ አላውቅም፤ ለምን እራሷን አንጠይቃትም!''

ሲዮራን፦ ''ምትመገበው ያጣችው ወፍ በልጆቿና በጎጆዋ ውስጥ ዝማሬ የለሽ ድብርት እንደምታስተናግድ።''

አርስቶትል ፦ ''በጠዋት መነሳት የስኬት ቁልፍ እንደሆነ''

ዲዮጋን፦ ''ምግብ በቀላሉ በጎዳና ላይ እንደሚገኝ''

ሶቅራጠስ፦ ''ወፎች ጥሬ እንደሚበሉ''

እኔ:- ወፉአ ያረፈደችው አምሽታ ስለተኛች ነው::ለምን አመሸች? ሰለልጆችዋ ስታስብ::😇


           እናተስ ምን ትላላችሁ🤔

Aiden
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/193

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

ሕይወትን በገፅ from tw


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA