tg-me.com/nibab_lehiwot/193
Last Update:
“ሁለት እናት ወፎች ነበሩ እና አንደኛዋ ወፍ በጠዋት ተነስታ አስፓልቱ ላይ ያለውን ጥሬ በሙሉ ለቅማ ለራሷም በላች ለልጆቻም አበላች። አርፍዳ የተነሳችዋ ሌላኛዋ እናት ወፍ ግን ለሰዓታት በጽናት ብትፈልግ አንዳች ጥሬ አላገችም። ከዚህ ታሪክ ምን ትረዳላችሁ።”
ኒቼ፦ ''የመጀመርያዋ እናት ወፍ ስግብግብ መሆኗን''
ማርክስ፦ ''የሰው ልጅ በኑሮ ውድነት ምክንያት ቅንጣት ያህል ምግብ መጣል ማቆሙን።''
ሾፐንአወር፦ ''ወፍ ሆኜ አላውቅም፤ ለምን እራሷን አንጠይቃትም!''
ሲዮራን፦ ''ምትመገበው ያጣችው ወፍ በልጆቿና በጎጆዋ ውስጥ ዝማሬ የለሽ ድብርት እንደምታስተናግድ።''
አርስቶትል ፦ ''በጠዋት መነሳት የስኬት ቁልፍ እንደሆነ''
ዲዮጋን፦ ''ምግብ በቀላሉ በጎዳና ላይ እንደሚገኝ''
ሶቅራጠስ፦ ''ወፎች ጥሬ እንደሚበሉ''
እኔ:- ወፉአ ያረፈደችው አምሽታ ስለተኛች ነው::ለምን አመሸች? ሰለልጆችዋ ስታስብ::😇
እናተስ ምን ትላላችሁ🤔
✍Aiden
@nibab_lehiwot
BY ሕይወትን - በገፅ
Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283
Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/193